Notice: Function _load_textdomain_just_in_time was called incorrectly. Translation loading for the astra domain was triggered too early. This is usually an indicator for some code in the plugin or theme running too early. Translations should be loaded at the init action or later. Please see Debugging in WordPress for more information. (This message was added in version 6.7.0.) in /data/var/www/vhosts/investinamhara.gov.et/httpdocs/wp-includes/functions.php on line 6260
ባለፉት ስድስት ወራት 1146 አልሚ ባለሀብቶች የኢንቨስትመንት ፈቃድ ማውጣታቸውን ቢሮው አስታወቀ!!!
Deprecated: Function WP_Dependencies->add_data() was called with an argument that is deprecated since version 6.9.0! IE conditional comments are ignored by all supported browsers. in /data/var/www/vhosts/investinamhara.gov.et/httpdocs/wp-includes/functions.php on line 6260

ባለፉት ስድስት ወራት 1146 አልሚ ባለሀብቶች የኢንቨስትመንት ፈቃድ ማውጣታቸውን ቢሮው አስታወቀ!!!

#########################################################

ኢኢቢ የካቲት 12 /2017 ዓ.ም (ባህር ዳር)

‘’ክልሉ በ2022 በአምራች ኢንዱስትሪ ላይ የተመሰረተ ሆኖ ማየት’’ የሚል ርዕይ ይዞ ወደ ተግባር የገባው የአብክመ ኢንዱስትሪና ኢንቨስትመንት ቢሮ የ2017 በጀት ዓመት የስድስት ወራት ዕቅድ አፈጻጸም ግምገማ ከቢሮው አመራሮችና ሰራተኞች ጋር የግምገማ መድረክ አካሂዷል፡፡ በመድረኩ የመክፈቻ ንግግር ያደረጉት የቢሮው ም/ቢሮ ኃላፊ እንደገለፁት ባለፉት ስድስት ወራት ብዙ ፈታኝ ሁኔታዎች ቢኖሩም በርካታ ስኬታማ ተግባራት መከናወናቸውን ተናግረዋል፡፡ ያልተከናወኑ ተግባራትን ለማከናወን በቀሪ ስድስት ወራት በልዩ ትኩረት ተግባራትን መፈጸም እንደሚገባ ሃላፊው ገልፀዋል፡፡

ዝርዝር የቢሮውን የ6 ወራት ዕቅድ አፈጻጸም ሪፖርት በቢሮው የዕቅድና በጀት ክትትልና ግምገማ ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር አቶ ተራማጅ አገር አማካኝነት ቀርቧል፡፡ ከቀረበው ሪፖርት ለመረዳት እንደተቻለውም ቢሮው ባለፉት ስድስት ወራት 199.3 ቢሊዮን ብር ካፒታል ያስመዘገቡ 1146 አልሚ ባለሀብቶች የኢንቨስትመንት ፈቃድ አውጥተዋል፡፡ ለ34,562 ዜጎችም ቋሚ የስራ ዕድል ተፈጥሯል፡፡

ኢትዮጵያ ታምርት እኛም እንሸምት!!

ተጨማሪ መረጃዎችን ከአብክመ ኢንዱስትሪና ኢንቨስትመንት ቢሮ የተለያዩ የመረጃ መረብ ሊንኮች በመጫን ማግኘት ይችላሉ፡፡

Facebook- https://www.facebook.com/investamhara?mibextid=ZbWKwL

Website- http://www.investinamhara.gov.et/

YouTube- youtube.com/channel/UCRKHHaX4S9KHqNVhLAt1bkg

WhatsApp- https://chat.whatsapp.com/C7sUyLeKQ5D9C4kLK4Uizo

Twitter- https://x.com/amhara_and77292

TikTok- https://www.tiktok.com/@investamhara.regi?_t=8rw4bEMf3hg

Leave a Comment

Your email address will not be published. Required fields are marked *

Scroll to Top