የምስራቅ አማራ የማኑፋክቸሪንግ ኢንዱስትሪ ልማት ቀጠና

  •  ይህ ቀጠና በተለምዶ ምስራቅ አማራ ተብሎ የሚጠራውን የአማራ ክፍል ማለትም በሰ/ሸዋን፣ የኦሮሞ ብሔረሰብ ዞንን፣ ደ/ወሎን እና ሰ/ወሎን ያጠቃልላል፡፡
  • አካባቢው ለአዲስ አበባ ከተማ እና ለጅቡቲ ወደብ ቅርበት ያለው፣ የባቡር መስመር የሚያልፍበት ፣የአውሮፕላን ማረፊያ ያለው፣
  • የኮምቦልቻ፣የደ/ብርሃን እና የአርረቲ (የግል) የለሙ የኢንዱስትሪ ፓርኮች ያሉት፣ እና ኮምቦልቻ ላይ ደግሞ
  • ስለሆነም በቀጠናው የቅድሚያ-ቅድሚያ የሚሰጣቸው የኢንቨስትመንት ዘርፎች ማንፋክቸሪንግ፣አትክልትና ፍራፍሬ ልማት እና እንስሳት እርባታ ሲሆኑ፣

– ማንፋክቸሪንግ ኢንዱስትሪ – (ደ/ብርሃን፣ቱለፋ፣አረርቲና ኮምቦልቻ)

–  አትክልትና ፍራፍሬ ልማት – (ሽዋሮቢት ፣የቆቦ – ጊራና ሸለቆ ፣ዳዋጨፋ አካባቢ)

  • የእንስሳት እርባታና ማድለብ (በግ፣ዶሮ፣ የወተትና የስጋ ከብት ማድለብ) ከፊል ሰ/ሸዋ እና ደ/ወሎ አካባቢዎች ተመራጭ  ናቸው፡፡

– ወልዲያ፣ኮምቦልቻ፣ደ/ብርሃን በዋና ማዕከልነት ያገለግላሉ

Scroll to Top