Notice: Function _load_textdomain_just_in_time was called incorrectly. Translation loading for the astra domain was triggered too early. This is usually an indicator for some code in the plugin or theme running too early. Translations should be loaded at the init action or later. Please see Debugging in WordPress for more information. (This message was added in version 6.7.0.) in /data/var/www/vhosts/investinamhara.gov.et/httpdocs/wp-includes/functions.php on line 6260
የምስራቅ አማራ የማኑፋክቸሪንግ ኢንዱስትሪ ልማት ቀጠና
Deprecated: Function WP_Dependencies->add_data() was called with an argument that is deprecated since version 6.9.0! IE conditional comments are ignored by all supported browsers. in /data/var/www/vhosts/investinamhara.gov.et/httpdocs/wp-includes/functions.php on line 6260

የምስራቅ አማራ የማኑፋክቸሪንግ ኢንዱስትሪ ልማት ቀጠና

  •  ይህ ቀጠና በተለምዶ ምስራቅ አማራ ተብሎ የሚጠራውን የአማራ ክፍል ማለትም በሰ/ሸዋን፣ የኦሮሞ ብሔረሰብ ዞንን፣ ደ/ወሎን እና ሰ/ወሎን ያጠቃልላል፡፡
  • አካባቢው ለአዲስ አበባ ከተማ እና ለጅቡቲ ወደብ ቅርበት ያለው፣ የባቡር መስመር የሚያልፍበት ፣የአውሮፕላን ማረፊያ ያለው፣
  • የኮምቦልቻ፣የደ/ብርሃን እና የአርረቲ (የግል) የለሙ የኢንዱስትሪ ፓርኮች ያሉት፣ እና ኮምቦልቻ ላይ ደግሞ
  • ስለሆነም በቀጠናው የቅድሚያ-ቅድሚያ የሚሰጣቸው የኢንቨስትመንት ዘርፎች ማንፋክቸሪንግ፣አትክልትና ፍራፍሬ ልማት እና እንስሳት እርባታ ሲሆኑ፣

– ማንፋክቸሪንግ ኢንዱስትሪ – (ደ/ብርሃን፣ቱለፋ፣አረርቲና ኮምቦልቻ)

–  አትክልትና ፍራፍሬ ልማት – (ሽዋሮቢት ፣የቆቦ – ጊራና ሸለቆ ፣ዳዋጨፋ አካባቢ)

  • የእንስሳት እርባታና ማድለብ (በግ፣ዶሮ፣ የወተትና የስጋ ከብት ማድለብ) ከፊል ሰ/ሸዋ እና ደ/ወሎ አካባቢዎች ተመራጭ  ናቸው፡፡

– ወልዲያ፣ኮምቦልቻ፣ደ/ብርሃን በዋና ማዕከልነት ያገለግላሉ

Scroll to Top