Notice: Function _load_textdomain_just_in_time was called incorrectly. Translation loading for the astra domain was triggered too early. This is usually an indicator for some code in the plugin or theme running too early. Translations should be loaded at the init action or later. Please see Debugging in WordPress for more information. (This message was added in version 6.7.0.) in /data/var/www/vhosts/investinamhara.gov.et/httpdocs/wp-includes/functions.php on line 6260
የግዥና ፋይናንስ ንብርት አስተዳደር ዳይሪክቶሬት
Deprecated: Function WP_Dependencies->add_data() was called with an argument that is deprecated since version 6.9.0! IE conditional comments are ignored by all supported browsers. in /data/var/www/vhosts/investinamhara.gov.et/httpdocs/wp-includes/functions.php on line 6260

የግዥና ፋይናንስ ንብርት አስተዳደር ዳይሪክቶሬት

ዘሪቱ ይመር

የግዥና ፋይናንስ ንብርት አስተዳደር ዳይሪክቶሬት ዳይሬክተር

በዳይሬክቶራቱ የሚከናወኑ ዋናዋና ተግባራት

ተግባር 1

የተመደበ በጀት ለታለመለት አላማ መዋል ከበጀት በላይ ያለመከፈሎን ማረጋጥ

ከመ/ቤቱ ዕቅድ በመነሳት የዳይሬክተሩን ዕቅድ አዘጋጅቶ ለቡድን መሪዎች ዕቅድ ይሰጣል፡፡

የመ/ቤቱን ዓመታዊ በጀትና የስራ መርሀ ግብር ሰደርስ ያስተዳድራል፡፡

በስሩ የሚገኙ ባለሙያዎችን ያስተባብራል የስራ አፈፃፀም ይሞላል በየቡኑ ስር የሚገኙትንም ውልና የስራ አፈፃፀም እንዲሞላላቸው ክትትል ያደርጋል፡የስለጠና የቴክኒክ ድጋፍ ያደርጋል፡፡

ተግባራት በታቀደላቸው ጊዜና ጥራት መከናወናቸውን ይከታተላል፡፡

ለውስጥና ለውጭ ተገልጋዬች የሚፈልኑትን አገልግሉቶች በአግባቡ መሰጠታቸውን አና ቅሬታ እንዳይቀርብ ይከታተላል፡፡

ለመ/ቤቱ የሚቀርቡ የክፍያና የበጀት ጥያቄዎችን አግባብነታቸውን በማጣራት የሚመለከተው ቡድን ባለሙያ/ ይመራል አፈፃፀሙን ይከታተላላ፡፡

የቢሮው የግዥ አገልግሎት ከተለያዬ የሙስና አሰራሮች በፀዱ ግልጽና ተጠያቂነት ያለበት አሰራር መሰረት ያደረገ እንዲሆን ያደርጋል፡፡

የቢሮ የንብረት አየያዝ በንብረት ክፍል የማየፈለግ ንብረት በማስወገድና በቢሮውየተሰብሳቢና የተከፍይ ሂሳቦ ጠርተው

ፋይል እና ሰነድ

Scroll to Top