Notice: Function _load_textdomain_just_in_time was called incorrectly. Translation loading for the astra domain was triggered too early. This is usually an indicator for some code in the plugin or theme running too early. Translations should be loaded at the init action or later. Please see Debugging in WordPress for more information. (This message was added in version 6.7.0.) in /data/var/www/vhosts/investinamhara.gov.et/httpdocs/wp-includes/functions.php on line 6260
የአባይ ሸለቆ ኢንዱስትሪ ልማት ቀጠና
Deprecated: Function WP_Dependencies->add_data() was called with an argument that is deprecated since version 6.9.0! IE conditional comments are ignored by all supported browsers. in /data/var/www/vhosts/investinamhara.gov.et/httpdocs/wp-includes/functions.php on line 6260

የአባይ ሸለቆ ኢንዱስትሪ ልማት ቀጠና

 ይህ የኢንዱስትሪ ልማት  የአባይ ሸለቆንና የገባሮቹን (የጀማ፣በሸሎ፣… ወዘተ) አካባቢዎች ያካትታል፡፡

 ቀጠናው በዋናነት አባይ ሸለቆ እና ከላይ የተጠቀሱ ወንዞችን የሚያዋስኑ የሰ/ሸዋ ፣ደ/ወሎ፣ደ/ጎንደር፣ምስ/ጎጃም እና ሰ/ወሎ ከፊል አካባቢዎችን የካትታል

 ይህ አካባቢ ከፍተኛ የሆነ የማዕድን ክምችት ማለትም ለኢንዱስትሪ ግብዓት የሚሆኑ እንደ ሲሊካ ሳንድ፣ላይምስቶን፣ግራናት፣ጅፕሰም፣ኳርትዝ፣ ዕምነበረድ…ወዘተ በአለም ገበያ ተፈላጊ የሆኑ እንደ ኦፓል፣አምበርና… የመሳሰሉ የከበሩ ማዕድናት እና የኮንስትራክሽን ግብዓት የሚሆኑ ማዕድናት በስፋት የሚገኝበት አካባቢ ነው

   ስለሆነም የአባይ ሸለቆ ኢንዱስትሪ ልማት ቀጠና የቅድሚያ-ቅድሚያ የሚሰጣቸው ዘርፎች የማዕድን ፍለጋና የማዕድን ምርቶችን የሚያቀነባብሩ የማንፋክቸሪንግ ኢንዱስትሪ ዘርፎች ናቸው፡፡ 

 ሲሚንቶ፣መስታወት፣ብርጭቆ፣ጠርሙስ፣ጅፕሰም፣ሴራሚክ፣እና ሌሎች የኮንስትራክሽን ግብዓት እና ከበሩ ማዕድናትን የሚያስጌጡ ኢንዱስትሪዎች እንዲስፋፉበት የሚፈለግ ቀጠና ነው፡፡

ለተጨማሪ መረጃ

Scroll to Top