Notice: Function _load_textdomain_just_in_time was called incorrectly. Translation loading for the astra domain was triggered too early. This is usually an indicator for some code in the plugin or theme running too early. Translations should be loaded at the init action or later. Please see Debugging in WordPress for more information. (This message was added in version 6.7.0.) in /data/var/www/vhosts/investinamhara.gov.et/httpdocs/wp-includes/functions.php on line 6260
የሰው ሃብት ልማት ዳይሪክቶሬት
Deprecated: Function WP_Dependencies->add_data() was called with an argument that is deprecated since version 6.9.0! IE conditional comments are ignored by all supported browsers. in /data/var/www/vhosts/investinamhara.gov.et/httpdocs/wp-includes/functions.php on line 6260

በሰው ሃብት አስተዳደር ዳይሬክቶሬት የሚከናወኑ ተግባራት

የሰው ሃብት አስተዳደር ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር

ወ/ሮ ሙሉየ አዛናው

  • የዳይሬክቶሬቱን አመታዊ ውጤት ተኮር ዕቅድ ማዘጋጀት
  • ሰራተኛውን የውጤት ተኮር ዕቅድ ውል በወቅቱ እንዲያዝ ማድረግ
  • ሠራተኛው የውጤት ተኮር ዕቅድ አፈፃፀም በወቅቱ ተሞልቶ እንዲቀርብ ማድረግ
  • በ6 ወሩ የተጠናከረ የሰው ኃይል መረጃ ይዘጋጃል
  • የየሩብ ዓመት እቅድ ክንውን ሪፖርት ማዘጋጀት
  • የበጀት ዓመት የእቅድ ክንውን ሪፖርት ይዘጋጃል
  • የቢሮውን የሰው ኃይል በደረጃ እድገት ፣በቅጥር፣ በዝውውርና በምደባ ማሟላት ፍላጎት መረጃ ማሰባሰብና ማጠናከር
  • የሰራተኞችን ጥቅማጥቅም ማስከበር
  • የሰራተኞችን ፈቃድ በአሠራሩ መሰረት አገልግሎት መስጠት
  • የደመወዝ ጭማሪና የደረጃ እድገት የሚያገኙ ሠራተኞችን አገልግሎት መስጠት
  • የደንብ ልብስ የመያገኙ ሠራተኞችን በመመሪያው መሰረት እንዲያገኙ ማድረግ
  • የቤተሰብ የደመወዝ ክፍያ ና የወራሽ መብት መፈፀም
  • የጡረታ ስንብትንና ስራ መመለስ ጥያቄ ያቀረቡትን በህጉ መሰረት አገልግሎት መስጠት
  • ለሰራተኞቹ የስራ ልምድና የስንብት ማስረጃ መስጠት

ከሥራ ገበታ የቀረን ሰራተኛ በመለየት በመመሪያው መሠረት ተግባራት ማድረግ

  • የቀረበ የዲሲፕሊን ክስ አፋጣኝ ምላሽ መስጠት
  • የዲሲፕሊን ጉድለት የሚፈፅሙ ሠራተኞች የሚወደውን እርምጃ ተከታትሎ መፈፀም

ለተጨማሪ መረጃ

Scroll to Top