በሰው ሃብት አስተዳደር ዳይሬክቶሬት የሚከናወኑ ተግባራት

የሰው ሃብት አስተዳደር ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር
ወ/ሮ ሙሉየ አዛናው
- phone no- 0923420199
- Telegram:- link
- የዳይሬክቶሬቱን አመታዊ ውጤት ተኮር ዕቅድ ማዘጋጀት
- ሰራተኛውን የውጤት ተኮር ዕቅድ ውል በወቅቱ እንዲያዝ ማድረግ
- ሠራተኛው የውጤት ተኮር ዕቅድ አፈፃፀም በወቅቱ ተሞልቶ እንዲቀርብ ማድረግ
- በ6 ወሩ የተጠናከረ የሰው ኃይል መረጃ ይዘጋጃል
- የየሩብ ዓመት እቅድ ክንውን ሪፖርት ማዘጋጀት
- የበጀት ዓመት የእቅድ ክንውን ሪፖርት ይዘጋጃል
- የቢሮውን የሰው ኃይል በደረጃ እድገት ፣በቅጥር፣ በዝውውርና በምደባ ማሟላት ፍላጎት መረጃ ማሰባሰብና ማጠናከር
- የሰራተኞችን ጥቅማጥቅም ማስከበር
- የሰራተኞችን ፈቃድ በአሠራሩ መሰረት አገልግሎት መስጠት
- የደመወዝ ጭማሪና የደረጃ እድገት የሚያገኙ ሠራተኞችን አገልግሎት መስጠት
- የደንብ ልብስ የመያገኙ ሠራተኞችን በመመሪያው መሰረት እንዲያገኙ ማድረግ
- የቤተሰብ የደመወዝ ክፍያ ና የወራሽ መብት መፈፀም
- የጡረታ ስንብትንና ስራ መመለስ ጥያቄ ያቀረቡትን በህጉ መሰረት አገልግሎት መስጠት
- ለሰራተኞቹ የስራ ልምድና የስንብት ማስረጃ መስጠት
ከሥራ ገበታ የቀረን ሰራተኛ በመለየት በመመሪያው መሠረት ተግባራት ማድረግ
- የቀረበ የዲሲፕሊን ክስ አፋጣኝ ምላሽ መስጠት
- የዲሲፕሊን ጉድለት የሚፈፅሙ ሠራተኞች የሚወደውን እርምጃ ተከታትሎ መፈፀም




