Notice: Function _load_textdomain_just_in_time was called incorrectly. Translation loading for the astra domain was triggered too early. This is usually an indicator for some code in the plugin or theme running too early. Translations should be loaded at the init action or later. Please see Debugging in WordPress for more information. (This message was added in version 6.7.0.) in /data/var/www/vhosts/investinamhara.gov.et/httpdocs/wp-includes/functions.php on line 6260
ሰሜን ምዕራብ አማራ ኢንዱስትሪ ልማት ቀጠና
Deprecated: Function WP_Dependencies->add_data() was called with an argument that is deprecated since version 6.9.0! IE conditional comments are ignored by all supported browsers. in /data/var/www/vhosts/investinamhara.gov.et/httpdocs/wp-includes/functions.php on line 6260

ሰሜን ምዕራብ አማራ ኢንዱስትሪ ልማት ቀጠና

  • ይህ የኢንዱስትሪ ልማት ቀጠና የሰ/ጎንደር፣የምዕ/ጎንደር፣ጎንደር ከተማ እና ከፊል የማዕከላዊ ጎንደር ዞኖችን የሚያካልል ነው፡፡
  • አካባቢው በተለይ በምዕ/ጎንደርና ከፊል ሰሜን ጎንድር ከፍተኛ የሆነ የቅባትና የጭረት ምርቶች (ሰሊጥ፣ሱፍ፣በሎቄ፣ጥጥ፣…ወዘተ) እና ሰፊ የእንሰሳት ሀብት ያለው፣ በጎንደር ከተማና ሰ/ጎንደር ደግሞ በዩኔስኮ የተመዘገቡ ሰፊ የቱሪስት መስህብ ሀብቶች ያሉበት ቀጠና ነው፤
  • ለአብነት ሰሜን ብሔራዊ ፓርክ፣የአፄ ፋሲለደስ ቤተ-መንግስት ፣አላጥሽ ብሔራዊ ፓርክ እና ፣እንደ ዋሊያ አይቤክስና ጭላዳ ባቡን ያሉ በኢትዮጵያ ብቻ የሚገኙ ብርቅ  እንሰሳት…የሚገኙበት ነው፡፡
  • ስለሆነም ፡-
  • ዘመናዊ የቅባት እህሎችና ጥጥ  ማምረት
  • የሆቴልና ቱሪዝም ስራዎች
  • እንሰሳት እርባታና ማድለብ
  • አግሮፕሮሰሲንግና ቴክስታይል በቀጠናው ቅድሚያ የሚሰጣቸው የኢንቨስትመንት ዘርፎች ናቸው፡፡

ሰሜን ምዕራብ አማራ ኢንዱስትሪ ልማት ቀጠና

 ዘመናዊ የቅባት እህሎችና ጥጥ ማምረት  የሆቴልና ቱሪዝም ስራዎች  እንሰሳት እርባታና ማድለብ  አግሮፕሮሰሲንግና ቴክስታይል  በቀጠናው ቅድሚያ የሚሰጣቸው የኢንቨስትመንት ዘርፎች ናቸው፡፡

Scroll to Top