ኢኢቢ ታህሳስ 21/ 2017 ዓ.ም (ባህር ዳር)
የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ኮሚሽን የተዋረድ ተቋማትን (ክልሎች/ከተማ አስተዳደሮች) የስራ እንቅስቃሴ በየጊዜው በመከታተል ድጋፍና ክትትል ያደርጋል፤ የኮሚሽኑ ልዑክ አባላት ዛሬ ታህሳስ 21/2017 ዓ.ም በክልሉ ኢንዱስትሪና ኢንቨስትመንት ቢሮ በመገኘት የቢሮውን የ2017 በጀት ዓመት ያለፉት 6 ወራት የስራ እንቅስቃሴ ከቢሮው የማኔጅመንት አባላት ጋር መክሯል፡፡ ቡድኑም ባለፉት 6 ወራት ስለነበሩት ጥንካሬዎች አድናቆታቸውን ገልፀው በዕጥረት የታዩ ጉዳዮች እንዲሻሻሉ አስተያየት ሰጥተዋል፡፡
ኢትዮጵያ ታምርት እኛም እንሸምት!!
ተጨማሪ መረጃዎችን ከአብክመ ኢንዱስትሪና ኢንቨስትመንት ቢሮ የተለያዩ የመረጃ መረቦች ቀጣዮቹን ሊንኮች በመጫን ማግኘት ትችላላችሁ፡፡
Facebook- https://www.facebook.com/investamhara?mibextid=ZbWKwL
Website- http://www.investinamhara.gov.et/
YouTube- youtube.com/channel/UCRKHHaX4S9KHqNVhLAt1bkg
WhatsApp- https://chat.whatsapp.com/C7sUyLeKQ5D9C4kLK4Uizo
Twitter- https://x.com/amhara_and77292
TikTok- https://www.tiktok.com/@investamhara.regi?_t=8rw4bEMf3hg