የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ኮሚሽን ልዑካን ቡድን ከቢሮው የማኔጅመንት አባላት ጋር ተወያዩ!!!

ኢኢቢ ታህሳስ 21/ 2017 ዓ.ም (ባህር ዳር)

የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ኮሚሽን የተዋረድ ተቋማትን (ክልሎች/ከተማ አስተዳደሮች) የስራ እንቅስቃሴ በየጊዜው በመከታተል ድጋፍና ክትትል ያደርጋል፤ የኮሚሽኑ ልዑክ አባላት ዛሬ ታህሳስ 21/2017 ዓ.ም በክልሉ ኢንዱስትሪና ኢንቨስትመንት ቢሮ በመገኘት የቢሮውን የ2017 በጀት ዓመት ያለፉት 6 ወራት የስራ እንቅስቃሴ ከቢሮው የማኔጅመንት አባላት ጋር መክሯል፡፡ ቡድኑም ባለፉት 6 ወራት ስለነበሩት ጥንካሬዎች አድናቆታቸውን ገልፀው በዕጥረት የታዩ ጉዳዮች እንዲሻሻሉ አስተያየት ሰጥተዋል፡፡

ኢትዮጵያ ታምርት እኛም እንሸምት!!

ተጨማሪ መረጃዎችን ከአብክመ ኢንዱስትሪና ኢንቨስትመንት ቢሮ የተለያዩ የመረጃ መረቦች ቀጣዮቹን ሊንኮች በመጫን ማግኘት ትችላላችሁ፡፡

Facebook- https://www.facebook.com/investamhara?mibextid=ZbWKwL

Website- http://www.investinamhara.gov.et/

YouTube- youtube.com/channel/UCRKHHaX4S9KHqNVhLAt1bkg

WhatsApp- https://chat.whatsapp.com/C7sUyLeKQ5D9C4kLK4Uizo

Twitter- https://x.com/amhara_and77292

TikTok- https://www.tiktok.com/@investamhara.regi?_t=8rw4bEMf3hg

Leave a Comment

Your email address will not be published. Required fields are marked *

Scroll to Top