Notice: Function _load_textdomain_just_in_time was called incorrectly. Translation loading for the astra domain was triggered too early. This is usually an indicator for some code in the plugin or theme running too early. Translations should be loaded at the init action or later. Please see Debugging in WordPress for more information. (This message was added in version 6.7.0.) in /data/var/www/vhosts/investinamhara.gov.et/httpdocs/wp-includes/functions.php on line 6260
በደቡብወሎ ዞን ኩታበር ወረዳ የኢትዮጵያ ታምርት ፎረም ተካሄደ፡፡
Deprecated: Function WP_Dependencies->add_data() was called with an argument that is deprecated since version 6.9.0! IE conditional comments are ignored by all supported browsers. in /data/var/www/vhosts/investinamhara.gov.et/httpdocs/wp-includes/functions.php on line 6260

በደቡብወሎ ዞን ኩታበር ወረዳ የኢትዮጵያ ታምርት ፎረም ተካሄደ፡፡

************************************

ኢኢቢ፡ ታህሳስ 16/2017 ዓ.ም፡ ባህርዳር

በደቡብወሎ ዞን ኩታበር ወረዳ የደቡብ ወሎ ዞን ኢንዱስትሪና ኢንቨስትመንት መምሪያ ተወካይ ኃላፊ አቶ አሰራር አደም፤ የደቡብ ወሎ ዞን የከተማና መሰረተ ልማት መምሪያ ኃላፊና የከተማ ክላስተረ አስተባባሪ አቶ መርከቡ ታረቀኝ፤ የወረዳው ዋና አስተዳዳሪ አቶ ጀማል ይመር፤ ከዞን አስከ ወረዳ የሚመለከታቸው የመንግስት ተቋማት አመራሮች ፤የማጅመንት ኮሚቴ አባላት ፤አጋር አካላት እንዲሁም ባለሀብቶች በተገኙበት የኢትዮጵያ ታምርት ፎረም ተካሄዷል፡፡

በመድረኩ ላይ አጠቃላይ የወረዳው የኢንቨስትመንት እንቅስቃሴ በወረዳው ጽ/ቤት ኃላፊ አቶ አህመዱ ሰይድ ቀርቦ ሰፊና ጥልቅ ውይይት የተደረገበት ሲሆን እየገጠሙ ያሉ ችግሮች በሚፈቱበት መንገድ ላይም በመድረኩ በተሳተፉ ባለሀብቶችና በአጋር አካላት ሰፊ ሀሳብ ቀርቦ ውይይት ተደርጎ መተማመን ላይ መድረስ ተችሏል፡፡

‹‹ኢትዮጵያ ታምርት እኛም እንሸምት››

ተጨማሪ መረጃዎችን ከአብክመ ኢንዱስትሪና ኢንቨስትመንት ቢሮ የተለያዩ የመረጃ መረቦች ቀጣዮቹን ሊንኮች በመጫን ማግኘት ትችላላችሁ፡፡

Facebook- https://www.facebook.com/investamhara?mibextid=ZbWKwL

Website- http://www.investinamhara.gov.et/

YouTube- youtube.com/channel/UCRKHHaX4S9KHqNVhLAt1bkg

WhatsApp- https://chat.whatsapp.com/C7sUyLeKQ5D9C4kLK4Uizo

Twitter- https://x.com/amhara_and77292

TikTok- https://www.tiktok.com/@investamhara.regi?_t=8rw4bEMf3hg

Leave a Comment

Your email address will not be published. Required fields are marked *

Scroll to Top