Notice: Function _load_textdomain_just_in_time was called incorrectly. Translation loading for the astra domain was triggered too early. This is usually an indicator for some code in the plugin or theme running too early. Translations should be loaded at the init action or later. Please see Debugging in WordPress for more information. (This message was added in version 6.7.0.) in /data/var/www/vhosts/investinamhara.gov.et/httpdocs/wp-includes/functions.php on line 6260
ሃርቡ ሁለገብ ኢንዱስትሪ ፓርክ መሬት ከወሰዱ ባለሃብቶችና ባላድርሻ አካላት ጋር ውይይት ተደረገ!!!
Deprecated: Function WP_Dependencies->add_data() was called with an argument that is deprecated since version 6.9.0! IE conditional comments are ignored by all supported browsers. in /data/var/www/vhosts/investinamhara.gov.et/httpdocs/wp-includes/functions.php on line 6260

###########################################

ኢኢቢ ታህሳስ 15/ 2017 ዓ.ም (ባህር ዳር)

የውይይት መድረኩን የመሩት የክልሉ ኢንዱስትሪና ኢንቨስትመንት ቢሮ ኃላፊ አቶ እንድሪስ አብዱ ሲሆኑ የውይይቱ ዋና ዓላማ የሀርቡን ሁለገብ ኢንዱስትሪ ፓርክ ወደ ትግበራ ምእራፍ ለማሸጋገር ሲሆን በዚሁ ውይይትም በፓርኩ ዙሪያ እስካሁን የተደረጉ ጥረቶች፣ የተገኙ ውጤቶች፣ ያጋጠሙ ችግሮችና ችግሮቹ በሚፈቱበት አቅጣጫዎች ላይ የጋራ መግባባት እንዲሁም መተማመን በመፍጠር ፓርኩን ወደተሟላ ትግበራ ለማሸጋገር ያለመ ውይይት እንደነበር ከከተማው ኢንዱስትሪና ኢንቨስትመንት ፅ/ቤት የተገኘው መረጃ ያስረዳል፤በመድረኩም ሃርቡ ሁለገብ ኢንዱስትሪ ፓርክ መሬት የወሰዱ ባለሃብቶችና ባላድርሻ አካላት ተገኝተዋል፡፡

ኢትዮጵያ ታምርት እኛም እንሸምት!!

ተጨማሪ መረጃዎችን ከአብክመ ኢንዱስትሪና ኢንቨስትመንት ቢሮ የተለያዩ የመረጃ መረቦች ቀጣዮቹን ሊንኮች በመጫን ማግኘት ትችላላችሁ፡፡

Facebook- https://www.facebook.com/investamhara?mibextid=ZbWKwL

Website- http://www.investinamhara.gov.et/

YouTube- youtube.com/channel/UCRKHHaX4S9KHqNVhLAt1bkg

WhatsApp- https://chat.whatsapp.com/C7sUyLeKQ5D9C4kLK4Uizo

Twitter- https://x.com/amhara_and77292

TikTok- https://www.tiktok.com/@investamhara.regi?_t=8rw4bEMf3hg

See insights and ads

Boost post

All reactions:

23ANRS IPDC Kombolcha Branch, Chuchu Nati and 21 others

Leave a Comment

Your email address will not be published. Required fields are marked *

Scroll to Top