የደቡብ ወሎ ዞን የኢትዮጵያ ታምርት የስትሪንግ ኮሜቴ በተያዘው በጀት ዓመት በኢንዱስትሪና ኢንቨስትመንት ዘርፍ በሚፈጸሙ አንኳር ተግባራት ዙሪያ ውጤታማ ውይይት አድርጓል!!!

###########################################

ኢኢቢ ታህሳስ 15/ 2017 ዓ.ም (ባህር ዳር)

ውይይቱ የዞኑ ም/ዋና አስተዳዳሪ ና የስትሪንግ ኮሚቴው ም/ሰብሳቢ አቶ አሊ ይማም በተገኙበት የተደረገ ሲሆን በተያዘው በጀት ዓመት በዞኑ በሚፈጸሙ አንኳር ተግባራት ዙሪያ ውጤታማ ውይይት መደረጉን ከዞኑ ኢንዱስትሪና ኢንቨስትመንት መምሪያ ያገኘነው መረጃ ያስረዳል፡፡ በዚሁ ውይይት የኢትዮጵያ ታምርት ንቅናቄ ስራ ስኬታማ የሚሆኑበት ሀሳቦች ቀርበውም የጋራ መግባባት ላይ ተደርሷል፡፡

ኢትዮጵያ ታምርት እኛም እንሸምት!!

ተጨማሪ መረጃዎችን ከአብክመ ኢንዱስትሪና ኢንቨስትመንት ቢሮ የተለያዩ የመረጃ መረቦች ቀጣዮቹን ሊንኮች በመጫን ማግኘት ትችላላችሁ፡፡

Facebook- https://www.facebook.com/investamhara?mibextid=ZbWKwL

Website- http://www.investinamhara.gov.et/

YouTube- youtube.com/channel/UCRKHHaX4S9KHqNVhLAt1bkg

WhatsApp- https://chat.whatsapp.com/C7sUyLeKQ5D9C4kLK4Uizo

Twitter- https://x.com/amhara_and77292

TikTok- https://www.tiktok.com/@investamhara.regi?_t=8rw4bEMf3hg

Leave a Comment

Your email address will not be published. Required fields are marked *

Scroll to Top