Notice: Function _load_textdomain_just_in_time was called incorrectly. Translation loading for the astra domain was triggered too early. This is usually an indicator for some code in the plugin or theme running too early. Translations should be loaded at the init action or later. Please see Debugging in WordPress for more information. (This message was added in version 6.7.0.) in /data/var/www/vhosts/investinamhara.gov.et/httpdocs/wp-includes/functions.php on line 6260
የደቡብ ወሎ ዞን የኢትዮጵያ ታምርት የስትሪንግ ኮሜቴ በተያዘው በጀት ዓመት በኢንዱስትሪና ኢንቨስትመንት ዘርፍ በሚፈጸሙ አንኳር ተግባራት ዙሪያ ውጤታማ ውይይት አድርጓል!!!
Deprecated: Function WP_Dependencies->add_data() was called with an argument that is deprecated since version 6.9.0! IE conditional comments are ignored by all supported browsers. in /data/var/www/vhosts/investinamhara.gov.et/httpdocs/wp-includes/functions.php on line 6260

የደቡብ ወሎ ዞን የኢትዮጵያ ታምርት የስትሪንግ ኮሜቴ በተያዘው በጀት ዓመት በኢንዱስትሪና ኢንቨስትመንት ዘርፍ በሚፈጸሙ አንኳር ተግባራት ዙሪያ ውጤታማ ውይይት አድርጓል!!!

###########################################

ኢኢቢ ታህሳስ 15/ 2017 ዓ.ም (ባህር ዳር)

ውይይቱ የዞኑ ም/ዋና አስተዳዳሪ ና የስትሪንግ ኮሚቴው ም/ሰብሳቢ አቶ አሊ ይማም በተገኙበት የተደረገ ሲሆን በተያዘው በጀት ዓመት በዞኑ በሚፈጸሙ አንኳር ተግባራት ዙሪያ ውጤታማ ውይይት መደረጉን ከዞኑ ኢንዱስትሪና ኢንቨስትመንት መምሪያ ያገኘነው መረጃ ያስረዳል፡፡ በዚሁ ውይይት የኢትዮጵያ ታምርት ንቅናቄ ስራ ስኬታማ የሚሆኑበት ሀሳቦች ቀርበውም የጋራ መግባባት ላይ ተደርሷል፡፡

ኢትዮጵያ ታምርት እኛም እንሸምት!!

ተጨማሪ መረጃዎችን ከአብክመ ኢንዱስትሪና ኢንቨስትመንት ቢሮ የተለያዩ የመረጃ መረቦች ቀጣዮቹን ሊንኮች በመጫን ማግኘት ትችላላችሁ፡፡

Facebook- https://www.facebook.com/investamhara?mibextid=ZbWKwL

Website- http://www.investinamhara.gov.et/

YouTube- youtube.com/channel/UCRKHHaX4S9KHqNVhLAt1bkg

WhatsApp- https://chat.whatsapp.com/C7sUyLeKQ5D9C4kLK4Uizo

Twitter- https://x.com/amhara_and77292

TikTok- https://www.tiktok.com/@investamhara.regi?_t=8rw4bEMf3hg

Leave a Comment

Your email address will not be published. Required fields are marked *

Scroll to Top