Notice: Function _load_textdomain_just_in_time was called incorrectly. Translation loading for the astra domain was triggered too early. This is usually an indicator for some code in the plugin or theme running too early. Translations should be loaded at the init action or later. Please see Debugging in WordPress for more information. (This message was added in version 6.7.0.) in /data/var/www/vhosts/investinamhara.gov.et/httpdocs/wp-includes/functions.php on line 6260
አማራ ክልል በየጊዜው የኢንቨስትመንት ፍሰት እያደገ የሚሄድበት፣ የእምቅ ሰው ሰራሽና ተፈጥሮአዊ ሀብት ባለቤት እንደመሆኑ አገልግሎ አሰጣጣችን ዲጂታላይዝ ማድረግ ይገባል ፣
Deprecated: Function WP_Dependencies->add_data() was called with an argument that is deprecated since version 6.9.0! IE conditional comments are ignored by all supported browsers. in /data/var/www/vhosts/investinamhara.gov.et/httpdocs/wp-includes/functions.php on line 6260

አማራ ክልል በየጊዜው የኢንቨስትመንት ፍሰት እያደገ የሚሄድበት፣ የእምቅ ሰው ሰራሽና ተፈጥሮአዊ ሀብት ባለቤት እንደመሆኑ አገልግሎ አሰጣጣችን ዲጂታላይዝ ማድረግ ይገባል ፣

አማራ ክልል በየጊዜው የኢንቨስትመንት ፍሰት እያደገ የሚሄድበት፣ የእምቅ ሰው ሰራሽና ተፈጥሮአዊ ሀብት ባለቤት እንደመሆኑ አገልግሎ አሰጣጣችን ዲጂታላይዝ በማድረግ ከማሳለጥና ማዘመን ባሻገር መረጃ አያያዛችንና በሁሉም ተግባራትና አገልግሎቶች የአሰራር ስርአታችን በቴክኖሎጂ ማዘመን የቅድሚያ ቅድሚያ ሊሰጠው የሚገባ ተግባር ሊሆን ይገባል፣

ኢንቨስትመንት እንደ ሀገር ኢኮኖሚውን ከማሳደግ አንፃር ጉልህ ሚና አለው፣ አሁን ካለንበት የውድድር ግሎባላይዝ አለም አንፃርም ይህንን ተቋም ማዘመንና ተወዳዳሪ ማድረግ ለነገ የማይባል ስራ መሆን አለበት።

የሀገር ውስጥና የውጭ ባለሀብቶች በክልላችን ሁሉም አስፈላጊ መሰረተ ልማት በተሟላላቸው የኢንዱስትሪ ፓርኮች መጥተው ኢንቨስት እንዲያደርጉ ሲሉም ጥሪ አስተላልፈዋል።

ክቡር ዶ.ር አህመዲን መሀመድ

በምክትል ርዕሰ መስተዳደር ማዕረግ የከተማ ልማት ክላስተር አስተባባሪና የከተማና መሰረተ ልማት ቢሮ ኃላፊ

በቢሯችን የአንደኛ ሩብ አመት ግምገማ ተገኝተው ከተናገሩት የተወሰደ

Leave a Comment

Your email address will not be published. Required fields are marked *

Scroll to Top