Notice: Function _load_textdomain_just_in_time was called incorrectly. Translation loading for the astra domain was triggered too early. This is usually an indicator for some code in the plugin or theme running too early. Translations should be loaded at the init action or later. Please see Debugging in WordPress for more information. (This message was added in version 6.7.0.) in /data/var/www/vhosts/investinamhara.gov.et/httpdocs/wp-includes/functions.php on line 6260
የእቅድና በጀት ድጋፍና ክትትል ዳይሪክቶሬት
Deprecated: Function WP_Dependencies->add_data() was called with an argument that is deprecated since version 6.9.0! IE conditional comments are ignored by all supported browsers. in /data/var/www/vhosts/investinamhara.gov.et/httpdocs/wp-includes/functions.php on line 6260

የእቅድና በጀት ድጋፍና ክትትል ዳይሪክቶሬት

የእቅድና በጀት ድጋፍና ክትትል ዳይሬክቶሬት

ተራማጅ አገር አዳነ

የእቅድና በጀት ድጋፍና ክትትል ዳይሪክቶሬት ዳይሬክተር

በዳይሬክቶራቱ የሚከናወኑ ዋናዋና ተግባራት

የተናበበ እና ጥራት ያለው እቅድ በማዘጋጀት ለዞኖች፣ ለሜትሮፖሊታን ከተሞች ለክልል ም/ር ቤት ለሴቶችና ህጻናት እና ለሌሎች ለሚመለከታቸው ተቋማት በወቅቱ መላክ፣

ጥራት ያለው ሪፖርት በየሩብ ዓመቱ በማዘጋጀት ለፕላን ኮሚሽን ለክልል ምክር ቤት ለሴቶችና ለሚመለከታቸው ተቋማት እንዲሁም ለፌደራል ተቋማት መላክ፣

ጥራት ያለው እና አስተማሪ የሆነ ግብረመልስ በየሩብ አመቱ በማዘጋጀት ለሂደቶችና ለዞኖች በወቅቱ መላክ፣

በክልሉ መንግስት ጸድቅ የተሰጠን በጀት ለኢንዱስትሪና ኢንቨስትመንት ቢሮ፣ ለአዲስ አበባ የኢንቨስትመንት ማስተባበሪያ ጽ/ቤትእና ለባለበጀት ዞኖች የበጀት ድልድል መስራትና በወቅቱ ማደስረስ፣ በተጨማሪ በአመት ሁለት ጊዜ የበጀት ዝውውር መስራት፣

የዞኖችንና ሜትሮፖሊታን ከተሞችን የእቅድ አፈጻጸም ሪፖርት መሰረት በማድረግ በየሩብ አመቱ የመስክ ድጋፍና ክትትል ማድረግ፣

ለባለጉዳዮች የሚፈልጉትን የመረጃ አገልግሎት መስጠት፣

ፋይል እና ሰነድ

Scroll to Top